ትንናት ረቡዕ በኔቫዳ ክፍለ ግዛት ላስ ቬጋስ ከተማ ውስጥ የሚገኙ፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን፣ በሰሜን ኢትዮጵያ፣ ትግራይ ክልል ባለው ሁኔታ፣ የአሜሪካና የውጭ አገር መንግሥታት፣ በኢትዮጵያው የውስጥ ጉዳይ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነትና አድሏዊነት፣ ሁኔታውንም አስመልከቶ፣ የሚሰራጩት የሀሰት ዘመቻዎችም እንዲቆሙ ባደረጉት ሰላማዊ ሰልፍ ጠይቀዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
በሰሜን ጎጃም ጎንጂ ቆለላ ወረዳ 13 መምህራን በታጣቂዎች ታግተው መወሰዳቸውን ቤተሰቦች ተናገሩ
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
የፕሬዝዳንት ትራምፕ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ ርምጃዎች እና ሉላዊ ተጽእኗቸው
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
በሲዳማ ከአንድ ቤት ሦስት ህፃናት በቃጠሎ ሞቱ
-
ፌብሩወሪ 13, 2025
ህወሓት ከተፈናቃዮች "በግዳጅ የገንዘብ መዋጮ በመሰብሰብ" አቤቱታ ቀረበበት