በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ትውልደ ኢትዮጵያና ኤርትራውያን በቬጋስ ተሰለፉ


ትውልደ ኢትዮጵያና ኤርትራውያን በቬጋስ ተሰለፉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:44 0:00
ትንናት ረቡዕ በኔቫዳ ክፍለ ግዛት ላስ ቬጋስ ከተማ ውስጥ የሚገኙ፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን፣ በሰሜን ኢትዮጵያ፣ ትግራይ ክልል ባለው ሁኔታ፣ የአሜሪካና የውጭ አገር መንግሥታት፣ በኢትዮጵያው የውስጥ ጉዳይ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነትና አድሏዊነት፣ ሁኔታውንም አስመልከቶ፣ የሚሰራጩት የሀሰት ዘመቻዎችም እንዲቆሙ ባደረጉት ሰላማዊ ሰልፍ ጠይቀዋል፡፡
XS
SM
MD
LG