ትንናት ረቡዕ በኔቫዳ ክፍለ ግዛት ላስ ቬጋስ ከተማ ውስጥ የሚገኙ፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን፣ በሰሜን ኢትዮጵያ፣ ትግራይ ክልል ባለው ሁኔታ፣ የአሜሪካና የውጭ አገር መንግሥታት፣ በኢትዮጵያው የውስጥ ጉዳይ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነትና አድሏዊነት፣ ሁኔታውንም አስመልከቶ፣ የሚሰራጩት የሀሰት ዘመቻዎችም እንዲቆሙ ባደረጉት ሰላማዊ ሰልፍ ጠይቀዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 19, 2024
የትግራይ ክልል ተፈናቃዮች ከክረምቱ በፊት ሙሉ በሙሉ እንደሚመለሱ መንግሥት ገለጸ
-
ማርች 15, 2024
በገላና ወረዳ በቀጠለው ውጊያ የጤና እና የትምህርት አገልግሎቶች ተቋርጠዋል
-
ማርች 08, 2024
የታገቱት 247 ወጣቶች ጉዳይ እንዳሳሰበው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገለጸ
-
ማርች 08, 2024
ዋስትና የተፈቀደላቸው አቶ በቴ ኡርጌሳ አልተፈቱም
-
ማርች 05, 2024
ለደን ምንጣሮ ወደ ሕዳሴ ግድብ የሚያመሩ 275 ወጣቶች መታገታቸው ተገለጸ
-
ፌብሩወሪ 26, 2024
በኢትዮጵያ በአንድ ቀን በደረሰ የትራፊክ አደጋ 24 ሰዎች ሞቱ