በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ፍትህ ” - አዲስ ፕሮጀክት


በኢትዮጵያ የፍትሕ ሥርዓቱን ለማሻሻል በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤትና ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የተጀመሩ ሥራዎችን የሚያግዝ “ፍትህ” የተሰኘ አዲስ ፕሮጀክት በኢትዮጵያና በዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት ይፋ ተደረገ።

በዚህ ፕሮጀክት አማካኝነት ሁለቱ መንግሥታት አዲስ የመተጋገዝ ምዕራፍ እንደከፈቱ የዩናይትድ ስቴትስ ዓለም አቀፍ ተራዶ መርሃ ግብር ምክትል አስተዳደሪ ቦኒ ግሌክ ተናጋሩ።

(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)

የኒውዚላንዱ ጨካኝ ግድያ ለማኅበራዊ ሚዲያ ኩባንያዎች የማንቂያ ደውል ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:26 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG