በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለኤችአይቪ ምርመራና ሕክምና ጥሪ ተላለፈ


ዶ/ር እንዳለ ወርቅአለማሁ
ዶ/ር እንዳለ ወርቅአለማሁ

ሰዎች የኤችአይቪ ምርመራ እንዲያደርጉና ቫይረሱ በደማቸው ውስጥ ከተገኝም መድሃኒት እንዲጀምሩ፤ ኤችአይቪ/ኤድስን ለመዋጋትም የበለጠ ንቅናቄና የፖለቲካ ቁርጠኝነት እንደሚያስፈልግ የዩናይትድ ስቴትስ ዓለም አቀፍ የልማት ድርጅት ዩኤሰኤአይዲ አሳስቧል፡፡

የበለጠ ተጋላጭ በሆኑ የሕብረተሰብ ክፍሎች ላይ ያተኮረ ዘመቻ ውጤት እየመጣ መሆኑም ተገልጿል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ለኤችአይቪ ምርመራና ሕክምና ጥሪ ተላለፈ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:50 0:00

XS
SM
MD
LG