በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለፀረ ኤችአይቪ ዘመቻ የሚሠጠው ትኩረት እንዲቀጥል ተጠቆመ


የዓለምአቀፍ የኤድስ ቀን
የዓለምአቀፍ የኤድስ ቀን

ሠሞኑን የሚከበረውን ዓለምአቀፍ የኤድስ ቀን በማስመልከት እየወጡ ያሉ መረጃዎች ለፀረ - ኤች አይ ቪ ዘመቻ የሚሠጠው ትኩረት እንዲቀጥል እያሳሰቡ ነው፡፡

በአለፉት ዓመታት ለዚህ ዘርፍ የተሠጠው ትኩረት እየቀነሠ ቫይረሱን የመዋጋት እንቅስቃሴም እየቀዘቀዘ መምጣቱን አንዳንድ ጥናቶች ያሳያሉ፡፡

የዩናይትድ ስቴትስ ዓለም አቀፍ ተራድዖ ድርጅት ዩኤስአይዲ ግን የሚደረገው ድጋፍ መታየት ያለበት ከቫይረሱ የስርጭት መጠን አንፃር መሆኑን ጠቁሟል፡፡

ድርጀቱ በአለፉት አሥራ አምሥት ዓመታት በመከላከልና በመንከባከብ ረገድ ለኢትዮጵያ ከፍተኛ ድጋፍ ማድረጉንም የዩኤስአይዲ የኤችይቪ ፕሮግራም ምክትል አስተባባሪ ገልፀዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ለፀረ ኤችአይቪ ዘመቻ የሚሠጠው ትኩረት እንዲቀጥል ተጠቆመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:17 0:00

XS
SM
MD
LG