በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መንግሥትና አጋሮች ለምግብ ዋስትና የሚያደርጉትን ድጋፍ መቀጠል አለባቸው


/የዩኤስአይዲ/ አስተዳዳሪ ማርክ ግሪን
/የዩኤስአይዲ/ አስተዳዳሪ ማርክ ግሪን

መንግሥትና ሌሎች አጋሮች ለምግብ ዋስትና ፕሮግራሞች የሚያደርጉትን ድጋፍ ማሳደግ እንዳለባቸው የዩናይትድ ስቴትስ የዓለምቀር የተራድዖ ድርጅት /ዩኤስአይዲ/ አስተዳዳሪ አሳሰቡ፡፡

መንግሥትና ሌሎች አጋሮች ለምግብ ዋስትና ፕሮግራሞች የሚያደርጉትን ድጋፍ ማሳደግ እንዳለባቸው የዩናይትድ ስቴትስ የዓለምቀር የተራድዖ ድርጅት /ዩኤስአይዲ/ አስተዳዳሪ አሳሰቡ፡፡

አምባሳደር ማርክ ግሪን ይህን ያሳሰቡት የኢትዮጵያን ጉብኝት አጠናቀው ወደ ሀገራቸው ከመመለሳቸው በፊት ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ነው፡፡

/የዩኤስአይዲ/ አስተዳዳሪ ማርክ ግሪን
/የዩኤስአይዲ/ አስተዳዳሪ ማርክ ግሪን

አዲሱን ኃላፊነት ከያዙ የመጀመሪያ ጊዜ ለሆነ ጉብኝት አዲስ አበባ የመጡት /የዩኤስአይዲ/ አስተዳዳሪ ማርክ ግሪን ጉብኝታቸውን ያጠናቀቁት ለጋዜጠኞች መግለጫ በመስጠት ነው፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

መንግሥትና አጋሮች ለምግብ ዋስትና የሚያደርጉትን ድጋፍ መቀጠል አለባቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:11 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG