በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዩኤስአይዲ ለ“ፊድ ዘ ፊውቸር ፕሮግራም” የተመረጡ አሥራ ሁለት ሀገራትን አስታወቀ


የዩኤስአይዲ አስተዳዳሪ ማርክ ግሪን
የዩኤስአይዲ አስተዳዳሪ ማርክ ግሪን

ዩናይትድ ስቴትስ ዜጎች የምግብ ዋስትናቸውን እንዲያረጋግጡና ከድኅነት እንዲወጡ ለማገዝ ለጀመረችው “የፊድ ዘ ፊውቸር ፕሮግራም” ለሁለተኛ ዙር ተጠቃሚ እንዲሆኑ የመረጠቻቸውን ሀገራት ይፋ አደረገች፡፡

ዩናይትድ ስቴትስ ዜጎች የምግብ ዋስትናቸውን እንዲያረጋግጡና ከድኅነት እንዲወጡ ለማገዝ ለጀመረችው “የፊድ ዘ ፊውቸር ፕሮግራም” ለሁለተኛ ዙር ተጠቃሚ እንዲሆኑ የመረጠቻቸውን ሀገራት ይፋ አደረገች፡፡

ዩኤስአይዲ ለ“ፊድ ዘ ፊውቸር ፕሮግራም” የተመረጡ አሥራ ሁለት ሀገራትን አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:45 0:00

በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ጂጂጋ ባደረጉት ንግግር ሀገራቱን ይፋ ያደረጉት አዲሱ የዩኤስአይዲ አስተዳዳሪ ማርክ ግሪን ኢትዮጵያን ጨምሮ አሥራ ሁለት ሀገራት መመረጣቸውን ነው የገለፁት፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ዩኤስአይዲ ለ“ፊድ ዘ ፊውቸር ፕሮግራም” የተመረጡ አሥራ ሁለት ሀገራትን አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:07 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG