በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሩሲያ ረኀብን እንደ መሣሪያ ከመጠቀም እንድትቆጠብ ብሊንከን ጠየቁ


ሩሲያ ረኀብን እንደ መሣሪያ ከመጠቀም እንድትቆጠብ ብሊንከን ጠየቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:39 0:00

“ሩሲያ፣ በዩክሬን ላይ በፈጸመችው ወረራ ምክንያት፣ በዓለም ላይ ረኀብ ተከሥቷል፤” ሲሉ፣ የዩናይትድ ስቴትሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንተኒ ብሊንከን፣ ትላንት ኀሙስ፣ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጸጥታው ም/ቤት ስብሰባ ላይ ተናግረዋል።የቪኦኤ ከፍተኛ የዲፕሎማሲ ዘጋቢ ሲንዲ ሴይን የላከችውን ዘገባ፣

XS
SM
MD
LG