በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአውሮፓ መሪዎች የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት ለዩክሬን ተጨማሪ ርዳታ እንዲፈቅድ ተማፀኑ


 የአውሮፓ መሪዎች የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት ለዩክሬን ተጨማሪ ርዳታ እንዲፈቅድ ተማፀኑ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:33 0:00

የአውሮፓ መሪዎች የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት ለዩክሬን ተጨማሪ ርዳታ እንዲፈቅድ ተማፀኑ

የዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክር ቤት ለዩክሬን ተጨማሪ ርዳታ እንዲሰጥ የሚጠይቀውን ረቂቅ ሕግ እንዲያሳልፍ የ23 የአውሮፓ ፓርላማ መሪዎች ለአፈ ጉባኤ ማይክ ጆንሰን ተማጽኖ አቀረቡ።

አፈ ጉባኤው በበኩላቸው ምክር ቤቱ ከውጪ ርዳታ በፊት የደቡባዊ ዩናይትድ ስቴትስ ድንበር ጸጥታ እና የመንግሥት በጀትን ጉዳይ ማስቀደም አለበት በሚለው አቋማቸው እንደጸኑ መሆናቸውን ተናግረዋል።

የቪኦኤዋ የምክር ቤት ጉዳዮች ዘጋቢ ሲንዲ ሴይን ያጠናቀረችው ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG