በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ተመድ የሱዳን ስደተኞችን ለመርዳት ጥሪ አቀረበ


የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች አገልግሎት ሱዳን ያሉትን 900,000 የሚሆኑትን ስደተኞች ለመርዳት የ$447 ሚልዮን ዶላር እርዳታ ለማግኘት ጥሪ አቅርቧል።

የተባበሩት መንግሥታት የሰደተኞች አገልግሎት ስደተኞቹን ለማስጠለል፣ ለጤና ጥበቃና ምግብን እንዲሁም ለመኖር የሚያስፈልጉ ነገሮችን ሁሉ ለማቅረብ ከ30 በላይ ከሚሆኑ አጋሮች ጋር በመተባበር እየሰራ ነው።

አብዛኞቹ ሰደተኞች ከደቡብ ሱዳን ሲሆኑ ግጭትንና ክትትልን ሸሽተው ከሌሎች ዘጠኝ ሃገሮች የሄዱም እንደሚገኛባቸው አገልግሎቱ ገልጿል።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG