አዲስ አበባ —
በኢትዮጵያ ሶማሌ እና ኦሮሚያ አዋሳኝ ወረዳዎች ያለው ግጭት እንዳሳሰባት ዩናይትድ ስቴትስ አስታወቀች፡፡
በአዲስ አበባ የሚገኘው የዩናይትድ ስቴትስ ኢምባሲ ዛሬ ባወጣው መግለጫ መንግሥት ግልፅ ማጣራት እንዲያካሂድና አጥፊዎችን ተጠያቂ እንዲያደርግ ጠይቋል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ከፍተው ያዳምጡ።
-
እስክንድር ፍሬው