በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአሜሪካ ኤምባሲ በኦሮሚያ እና ሶማሌ ድንበር የጎሳ ግጭት ጉዳይ መግለጫ አወጣ


በኢትዮጵያ ሶማሌ እና ኦሮሚያ አዋሳኝ ወረዳዎች ያለው ግጭት እንዳሳሰባት ዩናይትድ ስቴትስ አስታወቀች፡፡

በኢትዮጵያ ሶማሌ እና ኦሮሚያ አዋሳኝ ወረዳዎች ያለው ግጭት እንዳሳሰባት ዩናይትድ ስቴትስ አስታወቀች፡፡

በአዲስ አበባ የሚገኘው የዩናይትድ ስቴትስ ኢምባሲ ዛሬ ባወጣው መግለጫ መንግሥት ግልፅ ማጣራት እንዲያካሂድና አጥፊዎችን ተጠያቂ እንዲያደርግ ጠይቋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ከፍተው ያዳምጡ።

የአሜሪካ ኤምባሲ በኦሮሚያ እና ሶማሌ ድንበር የጎሳ ግጭት ጉዳይ መግለጫ አወጣ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:01 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG