የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ልዑክ አምባሳደር ጄፍሪ ፌልትማን አዲስ አበባ ገብተዋል። ፌልትማን ከሀገሪቱ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጋር ተገናኝተው እንደሚወያዩ የተገለጸ ሲሆን ትናንትም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ተቀብለው ያነጋገሯቸው መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 06, 2023
የኢትዮጵያ መንግሥት ገብቶበታል ከተባለው የኃይማኖት ጣልቃ ገብነት እንዲታቀብ ተጠየቀ
-
ፌብሩወሪ 06, 2023
በግጭት ምክኒያት በኦሮሚያ ክልል ጤና ኬላዎች ላይ ጉዳት መድረሱ ተገለፀ
-
ፌብሩወሪ 06, 2023
የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝበ ውሳኔ
-
ፌብሩወሪ 06, 2023
በትግራይ ክልል ጊዜያዊ የሽግግር ሥርዓት ሊመሰረት ነው
-
ፌብሩወሪ 06, 2023
የኢትዮጵያ ኃይማኖት ተቋማት ጉባዔ “ውይይትና ይቅርታ” እንዲቀድሙ ጠየቀ
-
ፌብሩወሪ 05, 2023
በድባቴ እና እራስን በማጥፋት ስሜት ውስጥ ያሉ ወጣቶች ስለአዕምሮ ጤና የሚወያዩበት ቡድን