የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ልዑክ አምባሳደር ጄፍሪ ፌልትማን አዲስ አበባ ገብተዋል። ፌልትማን ከሀገሪቱ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጋር ተገናኝተው እንደሚወያዩ የተገለጸ ሲሆን ትናንትም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ተቀብለው ያነጋገሯቸው መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 18, 2024
የአፍሪካ ሀገራትን ያሳተፈ ወታደራዊ ልምምድ በኬኒያ ተካሔደ
-
ማርች 18, 2024
ዩኤስኤአይዲ 80 ሚሊዮን ዶላር ለኢትዮጵያ መደበ
-
ማርች 18, 2024
ትራምፕ አዲስ ውዝግብ ሲያሥነሱ ባይደን ከፍተኛ የምርጫ ገንዘብ አሰባስበዋል
-
ማርች 18, 2024
ንግድ ባንክ ሕገ ወጥ ግብይት እንደተፈፀመበር አስታወቀ
-
ማርች 16, 2024
የልብ ህመም እና ህክምናዎች