በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ኢትዮጵያ ናቸው


የአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ኢትዮጵያ ናቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:00:32 0:00
የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ልዑክ አምባሳደር ጄፍሪ ፌልትማን አዲስ አበባ ገብተዋል። ፌልትማን ከሀገሪቱ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጋር ተገናኝተው እንደሚወያዩ የተገለጸ ሲሆን ትናንትም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ተቀብለው ያነጋገሯቸው መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG