በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ለዴሞክራሲያችን ዘብ እንቁም"


ጃን ኬሪ
ጃን ኬሪ

"ለዴሞክራሲያችን ዘብ እንቁም" ያሉ አርባ አራት የዩናይትድ ስቴትስ የቀድሞ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤቱ አባላት ሃገራቸው አደገኛ ሲሉ ወደጠሩት ምዕራፍ እየተሸጋገረች እንደሆነች ገለፁ።

"ለዴሞክራሲያችን ዘብ እንቁም" ያሉ አርባ አራት የዩናይትድ ስቴትስ የቀድሞ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤቱ አባላት ሃገራቸው አደገኛ ሲሉ ወደጠሩት ምዕራፍ እየተሸጋገረች እንደሆነች ገለፁ።

የሁለቱም ፓርቲዎች አባላት የሆኑት የቀድሞ ሴናተሮች በዛሬው የዋሺንግተን ፖስት ዕትም ላይ ባወጡት የጋራ መልዕክታቸውን ያዘለ ፅሁፍ “የሕግ የበላይነት፣ ሕገመንግሥቱ፣ ገዥ ተቋሞቻችንና የሃገራችን ብሔራዊ ደኅንነት ተደቅነውባቸዋል” ያሉት ብርቱ ፈተና እያሳሰባቸው መሆኑንና በዚያም ምክንያት የአሁኖቹ እንደራሴዎች የፓርቲ አባልነትና ታማኝነታቸው “ሃገራቸውን ከአደጋ በመጠበቅ መንገድ ላይ ሊቆምባቸው አይገባም” ሲሉ ጥሪ አስተላልፈዋል።

ፅሁፉን ካወጡት የቀድሞ ሴናተሮች መካከል ዴሞክራቶቹ ጃን ኬሪ፣ ታም ዳሽልና ክሪስ ዶድ፤ እንዲሁም ሪፐሊካኑ ጃን ዋርነር፣ ሪቻርድ ላጋርና ቸክ ሄግል ይገኙበታል።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG