በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአንተኒ ብሊንከን የአፍሪካ ጉዞና የትንታኔ ባለሞያ አስተያየት


In this photo released by the Nigeria State House, U.S. Secretary of State Antony Blinken, left, is welcomed by Nigeria's President Muhammadu Buhari, right, before a meeting at the Presidential palace in Abuja, Nigeria, Nov. 18, 2021.
In this photo released by the Nigeria State House, U.S. Secretary of State Antony Blinken, left, is welcomed by Nigeria's President Muhammadu Buhari, right, before a meeting at the Presidential palace in Abuja, Nigeria, Nov. 18, 2021.

በኬንያ ቆይታቸው የኢትዮጵያን ጉዳይ ጨምሮ ቀጠናዊ ጸጥታን እና ሰላምን፣ ኮቪድ 19’ን እና እንዲሁም የዓየር ንብረትን በሚመለከቱ ጉዳዮች ዙሪያ ከፕሬዘዳንት አሁሩ ኬኒያታ እና ከኬኒያ ከፍተኛ ሚኒስትሮች ጋር ተወያይተዋል፡፡

የውጪ ጉዳይ ሚኒስትሩ ዛሬ በአቡጃ ቆይታቸው ከናይጄሪያው ፕሬዘዳንት ሞሃማዱ ቡሃሪ፣ ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር የሚ ኦሲንባጆ እና ከሌሎች የሃገሪቱ ከፍተኛ ባለስልጣንት ጋር ይወያያሉ ተብሏል።

በናይጄሪያ ቆይታቸውም ዴሞክራሲን፣ የዓየር ንብረት ለውጥን እና ኮቪድ 19’ን በሚመለከቱ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ እንደሚያተኩር በተጨማሪም የፕሬዘዳንት ጆ ባይደን አስተዳደር በአፍሪካ ላይ ያለውን ፖሊሲ የተመለከተ ንግግር እንደሚያሰሙም ይጠበቃል፡፡

ከዚሁ የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አንተንኒ ብሊንከን የኬኒያ ቆይታ ምን እንደሚሚስል ከባለሞያ ትንታኔ ጋር ተዘገቧል፡፡

// ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡት//

የአንተኒ ብሊንከን የአፍሪካ ጉዞና የትንታኔ ባለሞያ አስተያየት
please wait

No media source currently available

0:00 0:12:59 0:00


XS
SM
MD
LG