አጋሩ
አስተያየቶችን ይዩ
Print
No media source currently available
አሜሪካ ከሩሲያ ጋራ ግንኙነት እንዳላቸው የተጠረጠሩ ወታደሮችን በጦር ወንጀል ከሰሰች
ባለፈው ዓመት የካቲት ወር፣ ሩሲያ በዩክሬን ላይ ወረራ መፈጸሟን ተከትሎ፣ በአንድ አሜሪካዊ ዜጋ ላይ፣ አስከፊ ሠቆቃ ፈጽመዋል፤ ከሩሲያም ጋራ ግንኙነት አላቸው፤ ባለቻቸው አራት ወታደሮች ላይ አሜሪካ ክስ አቅርባለች።
የቪኦኤ የብሔራዊ ደኅንነት ዘጋቢ ጀፍ ሰልዲን የላከውን ዘገባ፣ እንግዱ ወልዴ ወደ ዐማርኛ መልሶታል።
መድረክ / ፎረም