ዜለንስኪ ለሰላም ሲሉ ሥልጣን ለመልቀቅ ፈቃደኛ መኾናቸውን ጠቁመዋል
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ ዛሬ ሦስተኛ ዓመት የሞላውን የዩክሬን ጦርነትን ማቆም እንደሚያስፈልግ በድጋሚ ሲያሳስቡ፣ የዩክሬን ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዜለንስኪ ለሰላም ሲባል ሥልጣን ለመልቀቅ ፈቃደኛ እንደሚሆኑ ተናግረዋል።
የቪኦኤ ቬሮኒካ ባልደራስ ኢግልሲያስ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
ዜለንስኪ ለሰላም ሲሉ ሥልጣን ለመልቀቅ ፈቃደኛ መኾናቸውን ጠቁመዋል
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ ዛሬ ሦስተኛ ዓመት የሞላውን የዩክሬን ጦርነትን ማቆም እንደሚያስፈልግ በድጋሚ ሲያሳስቡ፣ የዩክሬን ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዜለንስኪ ለሰላም ሲባል ሥልጣን ለመልቀቅ ፈቃደኛ እንደሚሆኑ ተናግረዋል።
የቪኦኤ ቬሮኒካ ባልደራስ ኢግልሲያስ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
መድረክ / ፎረም