በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአሜሪካ ኤምባሲ መግለጫ

በአማራ ክልል አመራር አባላትና በኢትዮጵያ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታ ማዦር ሹም ላይ የተፈፀመው ግድያ “ተገለገሏት ኢትዮጵያና በተቋማቱ ላይ እንደተፈፀመ የሚቆጠር ነው” ሲል በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።

ዩናይትድ ስቴትስ ፖለቱካዊና ምጣኔኃብታዊ ማሻሻያዎችን እያካሄደች ላለችው ኢትዮጵያ ድጋፍ ለማድረግ ያላትን ቁርጠኛነትም እንደምትቀጥል ኤምባሲው አረጋግጧል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የአሜሪካ ኤምባሲ መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:24 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG