ዋሽንግተን —
የሁለቱ የዛሬ ማታው ክርክር፣ በዚህ የተቀራረበ ውጤት እንዳለው በሚነገርለት ውድድር ውስጥ፤ ማንኛቸው ለቤተ-መንግሥቱ እንደሚቀርቡ ወሳኝ የሆነ አንደምታ እንደሚኖረው ተገምቷል።
የዛሬው የመጀመሪያው ክርክር፣ ከሂለሪ ክሊንተን ጋር የነበራቸውን ሰፊ ልዩነት ላጠበቡት ለዶናልድ ትራምፕ ትልቅ ትርጉም ይኖረዋል ተብሏል።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።