በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

 
በዋሽንግተን ዲሲው የዓየር ላይ ግጭት አደጋ በሕይወት የተረፈ ሰው እንዳልተገኘ ተገለጸ

በዋሽንግተን ዲሲው የዓየር ላይ ግጭት አደጋ በሕይወት የተረፈ ሰው እንዳልተገኘ ተገለጸ


በዋሽንግተን ዲሲው የዓየር ላይ ግጭት አደጋ በሕይወት የተረፈ ሰው እንዳልተገኘ ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:37 0:00

በዋሽንግተን ዲሲው የዓየር ላይ ግጭት አደጋ በሕይወት የተረፈ ሰው እንዳልተገኘ ተገለጸ

ዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው ሮናልድ ሬገን አየር ማረፊያ አቅራቢያ አንድ የመንገደኞች አውሮፕላንና አንድ ወታደራዊ ሄሊኮፕተር ተጋጭተው በደረሰው አደጋ አንድም በሕይወት የተረፈ ሰው እንዳልተገኘ ባለሥልጣናት ገለጹ።

የአሜሪካ አየር መንገድ ንብረት በኾነው የመንገደኞች አውሮፕላን ውስጥ 60 ተሳፋሪዎችና አራት የበረራ ሠራተኞች ተሳፍረው ነበር። በወታደራዊ ሄኪኮፕተሩ ደግሞ ሦስት ወታደሮች ነበሩ። ትላንት ሌሊት አደጋው ከደረሰበት ጀምሮ፣ የአስቸኳይ ጊዜ የርዳታ ሠራተኞችና የተለያዩ ኤጀንሲዎች በሕይወት የተረፉ ሰዎችን ለማግኘት እጅግ ቀዝቃዛ በኾነው የፖተማክ ወንዝ ላይ ፍለጋ ቢያካሂዱም እስካኹን ማግኘት የቻሉት የ28 ሰዎችን አስክሬን ብቻ ነው።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG