በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሰሜን ኮርያ ያሰረቻቸው ሦስት አሜሪካውያን


This picture released from North Korea's official Korean Central News Agency (KCNA) shows Kim Dong-Chul, a Korean-American as he addresses a news conference in Pyongyang, March 25, 2016. A Korean-American detained in North Korea admitted to attempting to
This picture released from North Korea's official Korean Central News Agency (KCNA) shows Kim Dong-Chul, a Korean-American as he addresses a news conference in Pyongyang, March 25, 2016. A Korean-American detained in North Korea admitted to attempting to

ሰሜን ኮርያ ያሰረቻቸውን ሦስት አሜሪካውያን ልተፈታ እንደምትችል የዩናይትድ ስቴትስ ባለሥልጣኖች አመልክተዋል።

ሰሜን ኮርያ ያሰረቻቸውን ሦስት አሜሪካውያን ልተፈታ እንደምትችል የዩናይትድ ስቴትስ ባለሥልጣኖች አመልክተዋል።

ፕሬዚዳንት ትረምፕ ትናንት ማታ “ሁሉ እንደሚያውቀው የበፊቱ አስተዳደር በደቡብ ኮርያ የከባድ ሥራ እስራት ላይ ያሉት ሦስት አሜሪካውያን እንዲፊቱ ሲጠየቅ ቢቆይም አልተሳካለትም” ካሉ በኋላ ተከታተሉ በማለት ትዊተር ላይ ፅፈዋል።

ትረምፕና የስሜን ኮርያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን የትና መቼ እንደሆነ ባይገለፁም ተገናኝተው ለመነጋገር እንደተስማሙ የሚታወቅ ነው።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG