በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሰሜን ኮርያ የአጭር ርቀት ሚሳየሎች ሙከራ


የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፓምፔዮ
የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፓምፔዮ

የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፓምፔዮ ሰሜን ኮርያ ከቅርብ ሳምንታት ወዲህ ስትካሄደው የቆየው የአጭር ርቀት ሚስየሎች ሙከራ እንዳሳሰባቸው ዛሬ ተናግረዋል። የሚሳየሎቹ ሙከራ ብዙም እንደማያሳስባቸው ከገለፁት ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ዕይታ ጋር እንደማይስማሙ ያሳያል ተብሏል።

ሰሜን ኮርያ ካለፈው ወር አንስታ ስድስት የአጭር ርቀት መች ቦልስቲክ ሚሳይሎችን ለሙከራ ተኩሳለች። ዩናይትድ ስቴትስና ደቡብ ኮርያ በህብረት ለሚያካሄዱት ወታደራዊ ልምምድ ምላሽ ነው ሲሉ የሰሜን ኮርያው መሪ ጆንግ ኡን ተናግረዋል። ሰሜን ኮርያ ወታደራዊ ልምምዱን አደጋ አድርጋ ታየዋለች።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG