ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ፣ የዮርዳኖስ ንጉሥ ዳግማዊ አብዱላህ ጋዛን በመቆጣጠር ፍልስጤማውያንን በዘላቂነት ለመያዝ ያቀዱትን እቅድ እንዲደግፉ ያቀረቡትን ጥያቄ በእጥፍ አሳድገዋል፡፡ የማክሰኞው የዋይት ሀውስ ስብሰባ የተካሄደው በቋፍ ያለው የሃማስ እና የእስራኤል የተኩስ አቁም ስምምነት ሊፈርስ ይችላል በሚባልበት ወቅት ነው፡፡
የዋይት ሀውስ ቢሮ ዘጋቢ ፓትሲ ዊዳክስዋራ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
መድረክ / ፎረም