ፕሬዘዳንት ዶናል ትራምፕ እና የኢጣልያው ጠቅላይ ሚኒስትር መግለጫ
- ቪኦኤ ዜና
- አበባየሁ ገበያው
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የኢጣልያው ጠቅላይ ሚኒስትር ፓውሎ ጄንቲሎኒ በጦርነት የተጎዱ አካባቢዎችን ለማረጋጋት በተያዙ ጥረቶች ለመተባበርና ለዓለም ደኅንነት ዋና ስጋቶች ናቸው ያሏቸውን የኢራንና ሰሜን ኮሪያን የኑክሌር ፕሮግራሞች ለማጥፋት ስለሚቻልበት መንገድ ተወያይተዋል። የሰሜን አትላንቲክ ቃል ኪዳን ሀገሮችን ስምምነትና የአውሮፓ ኅብረትን ማጠናከር እንዲሁም ሽብርተኝነትን መዋጋት የሚሉት የሁለቱ መሪዎች ዓብይ አጀንዳዎች እንደነበሩም ተገልጿል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ