ፕሬዘዳንት ዶናል ትራምፕ እና የኢጣልያው ጠቅላይ ሚኒስትር መግለጫ
- ቪኦኤ ዜና
- አበባየሁ ገበያው
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የኢጣልያው ጠቅላይ ሚኒስትር ፓውሎ ጄንቲሎኒ በጦርነት የተጎዱ አካባቢዎችን ለማረጋጋት በተያዙ ጥረቶች ለመተባበርና ለዓለም ደኅንነት ዋና ስጋቶች ናቸው ያሏቸውን የኢራንና ሰሜን ኮሪያን የኑክሌር ፕሮግራሞች ለማጥፋት ስለሚቻልበት መንገድ ተወያይተዋል። የሰሜን አትላንቲክ ቃል ኪዳን ሀገሮችን ስምምነትና የአውሮፓ ኅብረትን ማጠናከር እንዲሁም ሽብርተኝነትን መዋጋት የሚሉት የሁለቱ መሪዎች ዓብይ አጀንዳዎች እንደነበሩም ተገልጿል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 20, 2023
ለውሃ ነክ ስጋቶች የተጋለጡ የአፍሪካ ህፃናት
-
ማርች 20, 2023
የብሊንከን የኢትዮጵያ ጉብኝት ፋይዳ ሲዳሰስ
-
ማርች 20, 2023
በቱሪዝም ዘርፉ ላይ የተጣለው የተጨማሪ እሴት ታክስ እንዲነሳ ተጠየቀ
-
ማርች 20, 2023
ሺ ጂፒንግ ሞስኮ ናቸው
-
ማርች 20, 2023
የባሌ አባገዳዎች ተቃውሞ
-
ማርች 20, 2023
ጥንታዊ ዕደ-ጥበባትን ለአዲሱ ትውልድ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ