ፕሬዘዳንት ዶናል ትራምፕ እና የኢጣልያው ጠቅላይ ሚኒስትር መግለጫ
- ቪኦኤ ዜና
- አበባየሁ ገበያው
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የኢጣልያው ጠቅላይ ሚኒስትር ፓውሎ ጄንቲሎኒ በጦርነት የተጎዱ አካባቢዎችን ለማረጋጋት በተያዙ ጥረቶች ለመተባበርና ለዓለም ደኅንነት ዋና ስጋቶች ናቸው ያሏቸውን የኢራንና ሰሜን ኮሪያን የኑክሌር ፕሮግራሞች ለማጥፋት ስለሚቻልበት መንገድ ተወያይተዋል። የሰሜን አትላንቲክ ቃል ኪዳን ሀገሮችን ስምምነትና የአውሮፓ ኅብረትን ማጠናከር እንዲሁም ሽብርተኝነትን መዋጋት የሚሉት የሁለቱ መሪዎች ዓብይ አጀንዳዎች እንደነበሩም ተገልጿል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 29, 2022
አርባ በመቶ የሚሆኑ አሜሪካውያን የጽንስ ማቋረጥ መብት መቀልበሱን ይቃወማሉ
-
ጁን 29, 2022
በሰላም ድርድር ጉዳይ የተቃዋሚዎች ጥሪና የመንግሥት ምላሽ
-
ጁን 29, 2022
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በሦስት ወንጀሎች ተከሰሰ
-
ጁን 29, 2022
አምስት ሴት የዩንቨስቲ ተማሪዎች የወረቀት ዋጋን የሚቀንስ ግብዓት ፈጠሩ
-
ጁን 29, 2022
ኢትዮጵያዊው ከ30 የዓለም "የሕዋ መሪ ወጣቶች" መሃከል አንዱ ኾኖ ተመረጠ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ