ፕሬዘዳንት ዶናል ትራምፕ እና የኢጣልያው ጠቅላይ ሚኒስትር መግለጫ
- ቪኦኤ ዜና
- አበባየሁ ገበያው
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የኢጣልያው ጠቅላይ ሚኒስትር ፓውሎ ጄንቲሎኒ በጦርነት የተጎዱ አካባቢዎችን ለማረጋጋት በተያዙ ጥረቶች ለመተባበርና ለዓለም ደኅንነት ዋና ስጋቶች ናቸው ያሏቸውን የኢራንና ሰሜን ኮሪያን የኑክሌር ፕሮግራሞች ለማጥፋት ስለሚቻልበት መንገድ ተወያይተዋል። የሰሜን አትላንቲክ ቃል ኪዳን ሀገሮችን ስምምነትና የአውሮፓ ኅብረትን ማጠናከር እንዲሁም ሽብርተኝነትን መዋጋት የሚሉት የሁለቱ መሪዎች ዓብይ አጀንዳዎች እንደነበሩም ተገልጿል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 19, 2024
የሰው ሰራሽ ሙቀት ማዕበል በምዕራብ አፍሪካ
-
ኤፕሪል 19, 2024
በኢትዮጵያ የሙዚቃ አልበም ሥራዎች መሟሟቅ “የሙዚቃ ዘመን ለውጥን ያሳያል”
-
ኤፕሪል 19, 2024
በጉጉት የሚጠበቀው የለንደኑ የሴቶች ማራቶን
-
ኤፕሪል 19, 2024
ግብጽ በሰው 5 ሺሕ ዶላር እያስከፈለች የፍልስጤም ስደተኞችን እየተቀበለች ነው
-
ኤፕሪል 19, 2024
ባይደን ከቻይና በሚገቡ አንዳንድ የብረታ ብረት ምርቶች ላይ ሦስት እጥፍ ቀረጥ ሊጥሉ ነው
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ