በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፕሬዘዳንት ዶናል ትራምፕ እና የኢጣልያው ጠቅላይ ሚኒስትር መግለጫ


ፕሬዘዳንት ዶናል ትራምፕ እና የኢጣልያው ጠቅላይ ሚኒስትር መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:04 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የኢጣልያው ጠቅላይ ሚኒስትር ፓውሎ ጄንቲሎኒ በጦርነት የተጎዱ አካባቢዎችን ለማረጋጋት በተያዙ ጥረቶች ለመተባበርና ለዓለም ደኅንነት ዋና ስጋቶች ናቸው ያሏቸውን የኢራንና ሰሜን ኮሪያን የኑክሌር ፕሮግራሞች ለማጥፋት ስለሚቻልበት መንገድ ተወያይተዋል። የሰሜን አትላንቲክ ቃል ኪዳን ሀገሮችን ስምምነትና የአውሮፓ ኅብረትን ማጠናከር እንዲሁም ሽብርተኝነትን መዋጋት የሚሉት የሁለቱ መሪዎች ዓብይ አጀንዳዎች እንደነበሩም ተገልጿል።

XS
SM
MD
LG