ዋሺንግተን ዲሲ —
በጄነራሉ የትውልድ ከተማ ኬርማን ውስጥ የቀብር ሥነ ሥርዓቱ ከመፈጸሙ በፊት አክብሮታቸውን ለመግለጽ በብዙ አስር ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተገኝተው እንደነበር ታውቋል። ቀደም ብሎ ተመሳሳይ ሥነ ሥርዓቶች ቴህራን ኮም እና አልቫዝ ከተሞች ውስጥ ተካሂዶ ነበር። የዛሬውን አደጋ ተከትሎ የጄነራሉ ቀብር ለሌላ ጊዜ እንደተላልፈ ነው ዘገባዎቹ የጠቆሙት።
በዘንተኞች በዩናይትድ ስቴትስ ላይ የበቀል ዕርምጃ መወሰድ አለበት፤ ሲሉ መፈክሮች አሰምተዋል።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ