በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትረምፕ በጅምላ ማባረር እና እስራትን የማስፋት የኢምግሬሽን ፖሊሲዎች


የትረምፕ በጅምላ ማባረር እና እስራትን የማስፋት የኢምግሬሽን ፖሊሲዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:28 0:00

የትረምፕ በጅምላ ማባረር እና እስራትን የማስፋት የኢምግሬሽን ፖሊሲዎች

የትረምፕ አስተዳደር የተወሰኑ ስደተኞችን በአስቸኳይ ወደ ኩባ ጓንታናሞ ቤይ መላኩ እና ሌሎችንም በጅምላ የማባረር እቅድ በፍጥነት እያካሄደ ነው።

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ ቢሮ በገቡበት የመጀመሪያ ቀን ሕገ ወጥ ስደትን በአስቸኳይ ብሔራዊ ዐዋጅነት አውጥተዋል። በምርጫ ዘመቻቸው ወቅት የገቡትን ቁልፍ ቃል በመከተል በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሕጋዊ ሰነድ የሌላቸውን ስደተኞች ለማባረር ቃል ገብተዋል።

አሊኒ ቫሮስ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG