በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሜክሲኮ በኩል በሕገወጥ መንገድ የሚገቡ ፍልሰተኞች ቁጥር ቀንሷል


በሜክሲኮ በኩል በሕገወጥ መንገድ የሚገቡ ፍልሰተኞች ቁጥር ቀንሷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:41 0:00

በሜክሲኮ በኩል በሕገወጥ መንገድ የሚገቡ ፍልሰተኞች ቁጥር ቀንሷል

ከሜክሲኮ ጋራ በሚያዋስነው የዩናይትድ ስቴትስ ድንበር በኩል በሕገ ወጥ መንገድ የሚገቡ ፍልሰተኞች ቁጥር መቀነሱን አዲስ የወጡ አሃዛዊ መረጃዎች ያመለክታሉ። ለወትሮው በድንበሩ በኩል የሚገቡት ፍልሰተኞች ቁጥር በዚህ በመጸው ወራት የሚጨምር ቢሆንም ባለፈው ሚያዚያ ወር የገቡት ፍልሰተኞች ቁጥር በመጋቢት ወር ከገቡት ጋር በ6 ከመቶ እንደሚያንስ የዩናይትድ ስቴትስ ባለሥልጣናት አመልክተዋል፡፡

በቪኦኤ የኢሚግሬሽን ጉዳዮች ዘጋቢ ብአሊን ባኾስ የተጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG