በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዩናይትድ ስቴትስና ጓቲማላ በፍልሰተኞች ዙሪያ ሊፈራረሙ ነው

የዩናይትድ ስቴትስ አስተዳደር የማዕከላዊ አሜሪካ ፍልሰተኞች በአሜሪካ ጥገኝነት እንዳይጠይቁ ለማገድ በቀናት ውስጥ ከጓቲማላ ጋር ሥምምነት የማድረግ ተስፍ እንዳለው ገልጿል።

የዋይት ሃውስ ቤተ መንግሥት ያረቀቀው ገና ያልተፈረመ ባለ ሰባት ገፅ የሥምምነት ዕቅድ ሃሳብን የአሜሪካ ድምፅ አግኝቷል።

በዩናይትድ ስቴትስና በጓቲማላ መካከል “የአስተማማኝ ሦስተኛ ሃገር” ፕሮቶኮል ይመሰርታል። ረቂቀ ሃሳቡ በያዝነው ሳምንት ለጓቲማላ መንግሥት ይቀርባል።

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG