ዋሺንግተን ዲሲ —
ከደቂቃዎች በፊት በደረሰን ዜና መሰረት ፌደራሉ የአቪየሽን አስተዳደር ጄቶቹን እንዲያግድ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ትዕዛዝ ማስተላለፋቸውን ተናግረዋል፡፡
ከ737 ማክስ ኤይት ጄት ጋር በተያያዘ ባለፉት ስድስት ወራት ኢንዶኔዥያና ኢትዮጵያ ውስጥ በደረሱ አደጋዎች የ346 ሰው ሕይወት ጠፍቷል፡፡
ቦይንግ 737 ማክስ ኤይትና ማክስ ናይን ጄቶችን ሁሉ ከአየር ላይ እንዲወርዱ በመወሰን ዩናይትድ ስቴትስ እስከ አሁን ባለው ጊዜ የመጨረሻዋ ሀገር ሆናለች፡፡
ከደቂቃዎች በፊት በደረሰን ዜና መሰረት ፌደራሉ የአቪየሽን አስተዳደር ጄቶቹን እንዲያግድ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ትዕዛዝ ማስተላለፋቸውን ተናግረዋል፡፡
ከ737 ማክስ ኤይት ጄት ጋር በተያያዘ ባለፉት ስድስት ወራት ኢንዶኔዥያና ኢትዮጵያ ውስጥ በደረሱ አደጋዎች የ346 ሰው ሕይወት ጠፍቷል፡፡
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ