በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ባይደን ዩክሬንን ቀዳሚ አጀንዳቸው በማድረግ ወደ ጀርመን አቅንተዋል


የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ጆ ባይደን
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ጆ ባይደን
ባይደን ዩክሬንን ቀዳሚ አጀንዳቸው በማድረግ ወደ ጀርመን አቅንተዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:40 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ጆ ባይደን ከባድ ዝናባማው አውሎ ነፋስ (ሄሪኬን ሚልተን) አስቀድሞ የታቀደው ጉዟቸውን ለአንድ ሳምንት ከአስተጓጎለው በኋላ ዛሬ ሐሙስ ወደ ጀርመን አቅንተዋል።

ባይደን እና የጀርመኑ መሪ፣ ሁለቱም በቅርቡ ለዩክሬን ይፋ ያደረጉት አዲስ የደህንነት እርዳታ እና የሚሰጡትን ድጋፍ አስመልክቶ ከፍተኛ ጫና እያጋጠማቸው ነው።

ዩክሬን በመሪዎቹ የመነጋገሪያ አጀንዳ በዋናነት ከተቀመጡት መካከል ናት፡፡

ዋይት ሀውስ ፕሬዚደንት ባይደን ሌላ የ425 ሚሊዮን ዶላር ጥቅል የደህንነት ድጋፍ ይፋ ማድረጋቸውን ትላንት ረቡዕ አስታውቋል።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG