በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኤችአይቪ በቁጥጥር ሥር "አልዋለም"


በዩናይትድ ስቴትስ የገንዘብ ድጋፍ የሚካሄዱ የፀረ ኤችአይቪ/ኤድስ ፕሮጄክቶች ከፍተኛ ውጤት እያስገኙ መሆናቸውን ድሬዳዋ የሚኖሩ ተጠቃሚዎች ተናግረዋል።

ከፕሮጄክቶቹ በአንዱ የታቀፈች ወጣት “ልሞት እችል ነበር” ብላለች።

ኤችአይቪ ገና በቁጥጥር ስር መዋል ያለበት ወረርሺኝ ወይንም ቫይረስ መሆኑን ያስገነዘቡት በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ ተጠባባቂ አምባሳደር ፒተር ቭሩማን እየሰሩ ያሉትም ይኸው ትኩረት እንዲያገኝ መሆኑን ለቪኦኤ ገልፀዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ኤችአይቪ በቁጥጥር ሥር "አልዋለም"
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:55 0:00

XS
SM
MD
LG