ድሬዳዋ —
ከፕሮጄክቶቹ በአንዱ የታቀፈች ወጣት “ልሞት እችል ነበር” ብላለች።
ኤችአይቪ ገና በቁጥጥር ስር መዋል ያለበት ወረርሺኝ ወይንም ቫይረስ መሆኑን ያስገነዘቡት በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ ተጠባባቂ አምባሳደር ፒተር ቭሩማን እየሰሩ ያሉትም ይኸው ትኩረት እንዲያገኝ መሆኑን ለቪኦኤ ገልፀዋል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
-
እስክንድር ፍሬው