በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አምባሳደር ማይክ ሬነር በጠ/ሚ አብይ አውንታዊ እርምጃዎች ተበረታተናል አሉ


በኢትዮጵያ ዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ማይክ ሬነር
በኢትዮጵያ ዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ማይክ ሬነር

ጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድ እየወሰዷቸው ባሉ አውንታዊ እርምጃዎች በእጅጉ ተበረታተናል ሲሉ በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ማይክ ሬነር አስታወቁ፣ አሳሳቢ ለሆኑ ጉዳዮች ምላሽ ለመስጠት ኢትዮጵያ እያደረገች ያለችውን ጥረት ለመደገፍ፣ ሀገራቸው የምትችለውን ሁሉ እንደምታደርግም አምባሳደሩ አረጋግጠዋል፡፡

ጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድ እየወሰዷቸው ባሉ አውንታዊ እርምጃዎች በእጅጉ ተበረታተናል ሲሉ በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ማይክ ሬነር አስታወቁ፣ አሳሳቢ ለሆኑ ጉዳዮች ምላሽ ለመስጠት ኢትዮጵያ እያደረገች ያለችውን ጥረት ለመደገፍ፣ ሀገራቸው የምትችለውን ሁሉ እንደምታደርግም አምባሳደሩ አረጋግጠዋል፡፡

የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን የኢትዮጵያ ተወካይ ክለመንቲን ሳላሜ ደግሞ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለኤርትራ ያቀረቡት የሰላም ጥሪ ስደተኞችን ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ፈልጿል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

አምባሳደር ማይክ ሬነር በጠ/ሚ አብይ አውንታዊ እርምጃዎች ተበረታተናል አሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:49 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG