በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"የሰው ሃብት ልማት ለጤና አገልግሎት" - በኢትዮጵያ

Leslie Reed Of USAID
Leslie Reed Of USAID

"የሰው ሃብት ልማት ለጤና አገልግሎት" በተሰኘው ፕሮጄክት ኢትዮጵያ ወደ ሃምሳ ሺህ የሚጠጉ ባለሞያዎችን ማፍራቷ ተነገረ።

ለሰባት ዓመት የቆየው ፕሮጄክት ዘንድሮ እንደሚጠናቀቅና 55 ሚሊዮን ያሜሪካ ዶላር እንደፈሰሰበትም ተገልጿል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

"የሰው ሃብት ልማት ለጤና አገልግሎት" - በኢትዮጵያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:00 0:00


This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG