አዲስ አበባ —
ኢትዮጵያን እየገጠሟት ያሉ ፈተናዎች፣ በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ ሊፈቱ እንደማይችሉ፣ ዩናይትድ ስቴትስ ስጋቷን እየገለጠች ነው።
በአዲስ አበባ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ ያወጣውን መግለጫ መነሻ በማድረግ ቃል አቀባዩን ኒኮላስ ባርኔትን ያነጋገረው እስክንድር ፍሬው ተከታዩን ዘገባ ልኳል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
ኢትዮጵያን እየገጠሟት ያሉ ፈተናዎች፣ በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ ሊፈቱ እንደማይችሉ፣ ዩናይትድ ስቴትስ ስጋቷን እየገለጠች ነው።
ኢትዮጵያን እየገጠሟት ያሉ ፈተናዎች፣ በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ ሊፈቱ እንደማይችሉ፣ ዩናይትድ ስቴትስ ስጋቷን እየገለጠች ነው።
በአዲስ አበባ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ ያወጣውን መግለጫ መነሻ በማድረግ ቃል አቀባዩን ኒኮላስ ባርኔትን ያነጋገረው እስክንድር ፍሬው ተከታዩን ዘገባ ልኳል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ