በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ እያጋጠሟት ያሉ ፈተናዎች በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ አይፈታም


በአዲስ አበባ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ ቃል አቀባይ ኒኮላስ ባርኔት
በአዲስ አበባ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ ቃል አቀባይ ኒኮላስ ባርኔት

ኢትዮጵያን እየገጠሟት ያሉ ፈተናዎች፣ በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ ሊፈቱ እንደማይችሉ፣ ዩናይትድ ስቴትስ ስጋቷን እየገለጠች ነው።

ኢትዮጵያን እየገጠሟት ያሉ ፈተናዎች፣ በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ ሊፈቱ እንደማይችሉ፣ ዩናይትድ ስቴትስ ስጋቷን እየገለጠች ነው።

በአዲስ አበባ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ ያወጣውን መግለጫ መነሻ በማድረግ ቃል አቀባዩን ኒኮላስ ባርኔትን ያነጋገረው እስክንድር ፍሬው ተከታዩን ዘገባ ልኳል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ኢትዮጵያ እያጋጠሟት ያሉ ፈተናዎች በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ አይፈታም
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:09 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG