በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁን በመቃወም አቋሙ የፀና መሆኑን የአሜሪካ ኤምባሲ አስታወቀ


የአሜሪካ ኤምባሲ ቃል አቀባይ ኒኮላስ ባርኔት
የአሜሪካ ኤምባሲ ቃል አቀባይ ኒኮላስ ባርኔት

የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁን በብርቱ በመቃወሙም ሆነ ያንን ይፋ በማድረጉ አቋሙ እንደሚፀና በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ አስታወቀ፡፡

የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁን በብርቱ በመቃወሙም ሆነ ያንን ይፋ በማድረጉ አቋሙ እንደሚፀና በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ አስታወቀ፡፡

በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ማይክል ሬነር አሉት በሚል በአንድ የሀገር ውስጥ ጋዜጣ ዘገባ የተጠቀሰውም፣ የተሳሳተ ነው ብለዋል የኢምባሲው ቃል አቀባይ ኒኮላስ ባርኔት፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁን በመቃወም አቋሙ የፀና መሆኑን የአሜሪካ ኤምባሲ አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:57 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG