በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"የዛሬዋ ኢትዮጵያ፣ ከጥቂት ዓመታት በፊት ከነበረችው የበለጠ ተስፋ ያላት ነች" - ኒኮላስ ባርኔት


ኒኮላስ ባርኔት
ኒኮላስ ባርኔት

የዛሬዋ ኢትዮጵያ፣ ከጥቂት ዓመታት በፊት ከነበረችው የበለጠ ተስፋ ያላት ነች ሲሉ፣ ተሰናባቹ የአሜሪካ ኤምበሲ ቃል-አቀባይ ኒኮላስ ባርኔት ተናገሩ።

ይቻላሉ ብዬ ያላልኳቸውን ነገሮችም አከናውናለች ብለዋል። በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው ሽግግርም እንደሚሳካ ነውኒኮላስ ባርኔት የተናገሩት።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

"የዛሬዋ ኢትዮጵያ፣ ከጥቂት ዓመታት በፊት ከነበረችው የበለጠ ተስፋ ያላት ነች" - ኒኮላስ ባርኔት
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:08 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG