በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጋዜጠኞች የምርጫ ዘገባ ሥልጠና በአዲስ አበባ


የዘንድሮውን ምርጫ ዴሞክራሲያዊነት ለማገዝ የሚያስችል የመገናኛ ብዙሃን ሥልጠናዎች በመላ ሀገሪቱ ለመስጠት መዘጋጀቱን በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኢምባሲ ይፋ አደረገ።

ለሠላማዊና ዲሞክራሲያዊ ሽግግር ጋዜጠኞች ሞያዊ ግዴታቸውን በበቃት እንዲወጡ አንድ የደኅንነት ከፍተኛ ተመራማሪ አሳሰቡ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ተደራሽነትን ለማሻሻል እየሠራ እንደሆነም አስታውቋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የጋዜጠኞች የምርጫ ዘገባ ሥልጠና በአዲስ አበባ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:37 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG