በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዓለማቀፋዊነትና የአቅም ግንባታ በኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ጉባዔ


በኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት ሥርዓት ዓለማቀፋዊነትን ለማጠናከርና የትምህርቱን ጥራት ከፍ ለማድረግ የተለያዩ ዕርምጃዎች እየተወሰዱ መሆናቸውን የሳይንስና የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትሯ አስታወቁ፡፡

በዩናይትድ ስቴትስ ከፍተኛ ተቋማት ውስጥ የሚማሩ ኢትዮጵያውያን ቁጥር መጨመሩን በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ተናገሩ፡፡

አዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኢምባሲ ከኢትዮጵያ ሳይንስና ከፍተኛ ሚኒስቴር ጋር በመሆን ለሦስት ቀናት የሚቆይ አውደ ጥናት ጀምሯል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ዓለማቀፋዊነትና የአቅም ግንባታ በኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ጉባዔ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:30 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG