በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዲቪ ሎተሪ ማክሰኞ እንደሚጀመር የአሜሪካ ኤምባሲ አስታወቀ

U.S. Embassy Addis Ababa
U.S. Embassy Addis Ababa

የዲቪ ሎተሪ ምዝገባ የፊታችን ማክሰኞ መስከረም 23 እንደሚጀመር በአዲስ አበባ የአሜሪካ ኤምባሲ አስታውቋል፡፡

የዲቪ ሎተሪ ምዝገባ የፊታችን ማክሰኞ መስከረም 23 እንደሚጀመር በአዲስ አበባ የአሜሪካ ኤምባሲ አስታውቋል፡፡ የዘንድሮ የምዝገባ ወቅት ይፋ የተደረገው በየዓመቱ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገቡ ስደተኞች ማንነትና ቁጥር በተመለከተ ውይይቶችና ክርክሮች በቀጠሉበት ሁኔታ ነው፡፡

የኤምባሲው ቃል አቀባይ ግን በሎተሪው ዕጣ ፋንታ ላይ ለመናገር ጊዜው አይደለም ብለዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የዲቪ ሎተሪ ማክሰኞ እንደሚጀመር የአሜሪካ ኤምባሲ አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:00 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG