No media source currently available
በፊላደልፊያ ዒድ በማክበር ላይ በነበሩ ሰዎች ላይ ጥቃት ተፈጸመ
አስተያየቶችን ይዩ
Print
በዩናይትድ ስቴትስ ፊላደልፊያ ግዛት የቅዱስ ረመዳን ጾም መጠናቀቅን ለማክበር ተሰባስበው በነበሩ ሙስሊሞች ላይ በተፈፀመ ጥቃት ሦስት ሰዎች ተጎዱ። በመቶዎች የሚቆጠሩ ወላጆች እና ህጻናት ደግሞ ከጉዳት ለማምለጥ ወደ መደበቂያ እንዲሹ አድርጓቸዋል።
ሚካኤል ብራውንን ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
መድረክ / ፎረም