በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአሜሪካ ሴኔት የ95 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ርዳታ ጥቅል አጸደቀ


የአሜሪካ ሴኔት የ95 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ርዳታ ጥቅል አጸደቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:36 0:00

የአሜሪካ ሴኔት የ95 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ርዳታ ጥቅል አጸደቀ

የዩናትድ ስቴትስ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት፣ ትላንት ማክሰኞ ጧት፥ ለዩክሬን፣ ለእስራኤል እና ለታይዋን፣ የ95 ቢሊዮን ዶላር ጥቅል የርዳታ ሕግ ረቂቅ አጽድቋል።

የአሜሪካ ድምፅ የምክር ቤት ጋዜጠኛ ካትሪን ጂፕሰን እንደዘገበችው፣ አብዛኛዎቹ የሪፐብሊካን ፓርቲ ተወካዮች በሚቆጣጠሩት ምክር ቤት ውስጥ፣ የሕግ ረቂቁ አስቸጋሪ ፈተና ገጥሞት ነበር።

የካትሪንን ዘገባ ደረጀ ደስታ ወደ አማርኛ መልሶታል፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG