በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከአቶ ቴድ ዓለማየሁ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ


አቶ ቴዎድሮስ ዓለማየሁ
አቶ ቴዎድሮስ ዓለማየሁ

በአሥራ አምስት ዓመታቸው ወደ ዩናይትድ ስቴትስ የመጡት ቴዎድሮስ ወይም /ቴድ ዓለማየሁ/ የዩኤስ ዶክተር ፎር አፍሪካ መስራችና ዳይሬክተር ናቸው።

በአሥራ አምስት ዓመታቸው ወደ ዩናይትድ ስቴትስ የመጡት ቴዎድሮስ ወይም /ቴድ ዓለማየሁ/ የዩኤስ ዶክተር ፎር አፍሪካ መስራችና ዳይሬክተር ናቸው።

አቶ ቴዎድሮስ ዓለማየሁ
አቶ ቴዎድሮስ ዓለማየሁ

ቴድ ይበልጥ የሚታወቁት በሰብዓዊ ዕርዳታ አገልግሎት ሲሆን አሁን ግን የፖለቲካውን ጎራ ተቀላቅለው፣ ለአንድ ከፍተኛ ቦታ እየተወዳደሩ ናቸው። ይህም እአአ ለ2018 የአሜሪካ የተወካዮች ምክር ቤት አባልነት ለመመረጥ ነው። ለዚህም፣

‘US Congress for 2018’ በሚል የምረጡኝ ዓርማ ውድድሩን ተያይዘውታል።

ቴድ ዓለማየሁ ለምን ለዚህ ቦታ መወዳደር እንደፈለጉ፣ ኢትዮጵያውያን ከርሳቸው ምን ሊማሩ እንደሚችሉ፣ ወዘተ ያብራሩበትንና ለሎስ አንጀለሱ ዘጋቢያችን ለዳንኤል አርጋው የሰጡትን ሙሉ ቃለ ምልልስ ይዘናል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ከአቶ ቴድ ዓለማየሁ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:53 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG