የፌደራል የምርመራ ቢሮ/ኤፍ.ቢ.አይ ድሬክተር ክሪስቶፈር ሬይ፣ እኤአ ጥር 6 በምክር ቤቱ ህንጻ የተካሄደው ሁከትና ብጥብጥ፣ የጆ ባይደንን የምርጫ ውጤት ለመቀልበስ በትራምፕ ደጋፊ አመጸኞች የተደረገ የአገር ውስጥ ሽብርተኝነት ሲሉ በትናንትናው ዕለት ለዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክር ቤት ተናግረዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
የአወዛጋቢዋ አውራ ጎዳና ወይም ቆርኬ ጥቃት አጠያያቂ እንደኾነ ነው
-
ኦገስት 26, 2023
በጋሞ ዞን በተፈጠረ ግጭት የሰው ህይወት ጠፋ
-
ኦገስት 23, 2023
በፕሪቶርያው ስምምነት ከእስር መፈታት ሲገባቸው ያልተፈቱ እስረኞች እንዳሉ ተገለጸ