በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኤፍ.ቢ.አይ ድሬክተር በም/ቤቱ ህንጻ የተካሄደው አመጽ የአገር ውስጥ ሽብርተኝነት ነው አሉ


የኤፍ.ቢ.አይ ድሬክተር በም/ቤቱ ህንጻ የተካሄደው አመጽ የአገር ውስጥ ሽብርተኝነት ነው አሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:38 0:00
የፌደራል የምርመራ ቢሮ/ኤፍ.ቢ.አይ ድሬክተር ክሪስቶፈር ሬይ፣ እኤአ ጥር 6 በምክር ቤቱ ህንጻ የተካሄደው ሁከትና ብጥብጥ፣ የጆ ባይደንን የምርጫ ውጤት ለመቀልበስ በትራምፕ ደጋፊ አመጸኞች የተደረገ የአገር ውስጥ ሽብርተኝነት ሲሉ በትናንትናው ዕለት ለዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክር ቤት ተናግረዋል፡፡
XS
SM
MD
LG