በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሂለሪ ክሊንተን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ከተሸነፉ በኋላ የተደረገላቸው ቃለ መጠይቅ


ሂለሪ ክሊንተን
ሂለሪ ክሊንተን

ሂለሪ ክሊንተን ባለፈው ኅዳር ወር በተካሄደው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ከተሸነፉ ወዲህ ለመጀመርያ ጊዜ በተደረገላቸው ቃለ መጠይቅ ለመሸነፋቸው የራሳቸውም ኃላፊነት እንዳለበት ገልፀዋል።

ሂለሪ ክሊንተን ባለፈው ኅዳር ወር በተካሄደው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ከተሸነፉ ወዲህ ለመጀመርያ ጊዜ በተደረገላቸው ቃለ መጠይቅ ለመሸነፋቸው የራሳቸውም ኃላፊነት እንዳለበት ገልፀዋል።

ቃለ መጠይቁ ትላንት የተካሄደው ኒው ዮርክ ከተማ በተደረገው የሴቶች መድረክ ላይ ሲሆን ጋዜጠኛ ክሪስያን አላምፑር ናት ያነጋገረቻቸው።

ሂለሪ ክሊንተን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ከተሸነፉ በኋላ የተደረገላቸው ቃለ መጠይቅ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:45 0:00

የሩስያ ጣልቃ ገብነትና የፌደራል ምርመራ ሥራ አስኪያጅ ጀምስ ኮሚቴ መግለጫ ሪፐብሊካዊው ዶናልድ ትራምፕ እንዲያሸንፉ እንደረዱ ክሊንተን አስገንዝበዋል። የአሜሪካ ድምፅ ራድዮ ዘጋቢ ዝላቲካ ሆክ ያቀነባበርችውን ዘገባ አዳነች ፍሰሀየ ታቀርበዋለች።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ሂለሪ ክሊንተን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ከተሸነፉ በኋላ የተደረገላቸው ቃለ መጠይቅ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:38 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG