በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

‘የስደተኞችን ቀውስ ለማስወገድ ዓለምአቀፍ ህብረተሰብ እርምጃ መውሰድ አለበት’ በተመድ የአሜሪካ አምባሳደር


ፋይል- በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ሳማንታ ፓወር የካቲት 25,2016
ፋይል- በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ሳማንታ ፓወር የካቲት 25,2016

የስደተኞችን ቀውስ ለማስወገድ ዓለምአቀፉ ህብረተሰብ ጠንካራ እርምጃ መውሰድ አለበት ሲሉ፥ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ሳማንታ ፓወር ጥሪ አቀረቡ።

አምባሳደሯ ትላንት ይህን ጥሪ ያቀረቡት፥ ዋሺንግተን ዲሲ በሚገኘው የዩናይትድ ስቴትስ የሰላም ማዕከል ተገኝተው ንግግር ባደረጉበት ወቅት ነው። ዩናይትድ ስቴትስ በጠቅላላው ተቀብላ ለማስተናገድ ቃል ከገባችው 100,000 ሺህ ስደተኞች ውስጥ እአአ በ 2016 እና በ2017 ዓ.ም 30,000 ሺህ የሚሆኑትን ለመቀበል ጥረቷን የማጠናከር እቅድ እንዳላትም በዚሁ ንግግራቸው ላይ አስታውቀዋል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

‘የስደተኞችን ቀውስ ለማስወገድ ዓለምአቀፍ ህብረተሰብ እርምጃ መውሰድ አለበት’ በተመድ የአሜሪካ አምባሳደር
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:28 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG