በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክል ሬነር የአዲስ ዓመት መልዕክት

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክል ሬነር
በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክል ሬነር

ዜጎቿ የሚፈልጓትን ሀገር ለመገንባት ቁልፉ ያለው እየተወሰዱ ባሉ የማሻሽያ ዕርምጃዎች ላይ መሆኑን ከመቼውም ጊዜ በላይ አምናለሁ ሲሉ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክል ሬነር አስታወቁ፡፡

የኢትዮጵያን የማሻሻያ ዕርምጃዎች ከመተግባር አንፃር በተጠናቀቀው ዓመት በተገኙ ስኬቶች በቀጠሉ እድገቶች መነቃቃታቸውንም አምባሳደሩ ዛሬ ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ገልፀዋል፡፡

ለውጡን ከመተግባር አንፃር እየታዩ ያሉ ችግሮች የሚጠበቁ መሆናቸውንም ነው አምባሳደሩ የጠቁሙት፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክል ሬነር የአዲስ ዓመት መልዕክት
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:06 0:00


  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG