አዲስ አበባ —
የኢትዮጵያን የማሻሻያ ዕርምጃዎች ከመተግባር አንፃር በተጠናቀቀው ዓመት በተገኙ ስኬቶች በቀጠሉ እድገቶች መነቃቃታቸውንም አምባሳደሩ ዛሬ ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ገልፀዋል፡፡
ለውጡን ከመተግባር አንፃር እየታዩ ያሉ ችግሮች የሚጠበቁ መሆናቸውንም ነው አምባሳደሩ የጠቁሙት፡፡
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
-
እስክንድር ፍሬው