በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጉባኤ


የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ታሪካዊ ጠቅላላ ጉባኤ ዛሬ ይከፈታል። በድርጅቱ የሰባ አምስት ዓመታት ታሪክ የአባል ሃገሮች መሪዎች ለመጀመሪያ ጊዜ የጉባዔው መክፈቻ ንግግራቸውን በአካል ሳይሆን በተቀረፀ ድምጽ ካሉበት ሆነው ያስተላልፋሉ።

ዛሬ የብራዚል ፕሬዚዳንት ጄይር ቦልሶናሮ የመጀመሪያው ተናጋሪ ሲሆኑ የአስተናጋጇ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ የተቀረጸ ንግግር ይደመጣል።

ፕሬዚዳንት ትረምፕ ንግግራቸው ለቻይና ጠንካራ መልዕክት ያካተተ እንደሚሆን ትናንት አስታውቀዋል።

XS
SM
MD
LG