በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቱሪዝም ኢንደስትሪ በአፍሪካ ለሃያ አንድ ሚሊዮን ሰው የሥራ ዕድል ፈጥሯል


ቱሪዝም በአፍሪካ
ቱሪዝም በአፍሪካ

የቱሪዝም ኢንደስትሪ በአፍሪካ እየተስፋፋ የሚሄድና ከሃያ አንድ ሚሊዮን በላይ የሥራ ዕድል በአህጉሪቱ የፈጠረ ዘርፍ መሆኑን አንድ ዓለምቀፍ ጥናት አስታወቀ፡፡

የቱሪዝም ኢንደስትሪ በአፍሪካ እየተስፋፋ የሚሄድና ከሃያ አንድ ሚሊዮን በላይ የሥራ ዕድል በአህጉሪቱ የፈጠረ ዘርፍ መሆኑን አንድ ዓለምቀፍ ጥናት አስታወቀ፡፡

ላሊበላ
ላሊበላ

በአህጉሪቱ ያለውን የቱሪዝም ሃብት ወደ ምጣኔ ሃብታዊ ዕድገት እና ልማት ለመለወጥ ግን መንግሥታት የተለያዩ የኢንደስትሪ ዝርፎችን የሚታስተሳስሩ የአካባቢ ውህደትን የሚያራምዱና ሠላምንና ደህንነትን የሚያጠናክሩ ፖሊሲዎች መቅረፅ እንዳለባቸውም ተመለከተ፡፡

ቀጭኔ - ዚምባዌ
ቀጭኔ - ዚምባዌ

በንግድና ልማት የተባበሩት መንግሥታት /UNITAD/ ጉባዔ ዛሬ ይፋ ባደረገው የአፍሪካ ምጣኔ ሃብታዊ ልማት እአአ የ2017 ዘገባው የቱሪዝም ኢንደትስቲ በአህጉራዊ ምጣኔ ሃብታዊ ዕድገት እያሳደረ የሚገኘውን ተፅዕኖ ዳሷል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የቱሪዝም ኢንደስትሪ በአፍሪካ ለሃያ አንድ ሚሊዮን ሰው የሥራ ዕድል ፈጥሯል
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:12 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG